Ethiopia new updates-ፅንፈኛው የህወሓት ቡድን በከተሞች ጥቃት እንዲፈፅሙ ያሰማራቸው ግለሰቦች በቁጥጥር ስር እየዋሉ ነው- ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፅንፈኛው የህወሓት ቡድን በከተሞች ጥቃት እንዲፈፅሙ ያሰማራቸው ግለሰቦች በቁጥጥር ስር እየዋሉ መሆኑን የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ።
የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል እንደሻው ጣሰው በሰጡት መግለጫ ፅንፈኛው የህወሓት ቡድን አዲስ አበባን ጨምሮ በአገሪቱ የተለያዩ ከተሞች ጥቃት ለማድረስ ያሰማራቸው ግለሰቦች በቁጥጥር ስር እየዋሉ ነው።
ግለሰቦቹ በቁጥጥር ስር እየዋሉ ያሉት በህብረተሰቡ ትብብርና ጥቆማ እንዲሁም በፀጥታ ሃይሉ ጠንካራ ክትትል መሆኑንም ገልጸዋል።
የህወሓትን እኩይ ተግባር ለማክሸፍ በቀጣይም የተጀመረው ጠንካራ ስራ ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን ኮሚሽነር ጀነራል እንደሻው ማረጋገጣቸውን ኢዜአ ዘግቧል።
- The Power of Music from Paradise: How It Can Connect You to Your Roots and CultureExploring the Musical Landscape of Paradise: A Guide to the Best Music Experiences Welcome to the musical landscape of Paradise!
- Enjoying the Sun and Sea on Camino Island: A Summer GetawayExploring the Natural Beauty of Camino Island: A Summer Vacation Guide Are you looking for a summer vacation destination that
- Comply with your dating matches and adopt what love offers to youHow to Make the Most of Your Dating Matches: Tips for Finding Lasting Love Guide to Licensing for Planting and
- Summer Garden Maintenance: Tips for Keeping Your Garden Looking Its BestHow to Prepare Your Garden for Summer: Tips for Planting and Pruning As the days get longer and the temperatures
- Guide to Licensing for Planting and Marketing Flowers in London, OntarioWhat Licensing Requirements Are Needed to Plant and Market Flowers in London, Ontario? In order to plant and market flowers