Ethiopia: ከባለቤቱ ጋር በተፈጠረ አለመግባባት 4 ሰዎችን የገደለው ፖሊስ ተያዘ – BBC News

በመስከረም 1 ቀን በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ አራት ሰዎችን ተኩሶ የገደለው ፖሊስ በቁጥጥር ስር መዋሉን የከተማዋ ፖሊስ አስታውቋል። ነገር ግን በእንደዚህ አይነት ሁኔታ የመንግስት ፀጥታ ሃይሎች በህዝብ ላይ አደጋ ስያደርሱ፣ “በተፈጠረው ባለመግባባት” እየተባለ፣ የጉዳዩን ታርክ የቤተሰብ ጣጣ (Domestic violence) አስመስሎ ማለፍ የተለመደ ሁኗል።

መንግስት የህዝብ ደህንነት ቅድሚያ ሰጥቶ መስራት ግዴታ ሁኖ ሳለ፣ ለፖለቲካ ፍጆታ ንፁሃንን ማዋል ዋጋ ያስከፍላል።

ተጨማሪ መማንበብ: Read more-

Eyasu Esayas

Say Something