የአፍሪካ ህብረት ኢትዮጵያዊ የደህንነት ኃላፊውን ከስራ ማሰናበቱን ገለጸ።

የህብረቱ የደህንነት ኃላፊ የነበሩት ሜጀር ጄነራል ገ/እግዚአብሔር መብራቱ መለስ ኢትዮጵያ የታማኝነት ጥያቄ ስላነሳችበት ከስራው እንዲሰናበት ማድረጉን የአፍሪካ ህብረት አስታወቀ።

የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ መሀመት ኅዳር 2 ቀን 2013 ዓ.ም ለሜጀር ጄነራል ገ/እግዚአብሔር መብራቱ መለስ የስራ ስንብት ደብዳቤ መስጠታቸው ተገልጿል፡፡

ውሳኔው የኢትዮጵያ መንግስት በግለሰቡ እምነት እንደሌለው ከአንድ ቀን በፊት ካስታወቀ በኋላ የመጣ መሆኑን ሮይተርስ ዘግቧል፡፡

Please follow and like us:

By Eyasu Esayas

Entrepreneur, Writer, Business advocate and Teacher. Nice to have every soul on board. Eyasu do adore the HUMAN Nature. Join the Wonderful Team.

Leave a Reply

RSS
Follow by Email
Twitter
YouTube
Pinterest
LinkedIn
LinkedIn
Share
Instagram
Telegram
WhatsApp