ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ መንግስት በትግራይ የጀመረው ሕግ የማስከበር እርምጃ ዓላማው ስግብግቡን የመቀሌ ጁንታ ለሕግ ተገዥ የማድረግና ሕገ መንግስታዊ ስርዓትን ማስጠበቅ መሆኑን አስታወቁ።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ገጻቸው ይፋ እንዳደረጉት እርምጃው ከማንም በላይ ሰፊውን ትግራዋይ ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው ብለዋል።

መንግስት የወሰደውን እርምጃ ተከትሎ ወንድምና እህት ትግራዋይን ማንነታቸውን ያማከለ ለምንም አይነት ሕገወጥ ድርጊት ሰላባ እንዳይሆኑ የማድረግ ኃላፊነት በሁሉም ኢትዮጵያዊ ዘንድ እንዳለበት ከአደራ ጭምር ጋር አሳስባለሁ ብለዋል።

Please follow and like us:

By Eyasu Esayas

Entrepreneur, Writer, Business advocate and Teacher. Nice to have every soul on board. Eyasu do adore the HUMAN Nature. Join the Wonderful Team.

Leave a Reply

RSS
Follow by Email
Twitter
YouTube
Pinterest
LinkedIn
LinkedIn
Share
Instagram
Telegram
WhatsApp