ህገ-ወጥ የተባለው የትግራይ ክልል ምርጫ ልዩ ስጋት ፈጥሯል። አንዳንድ የሃገርትቷ ዘጎች እንደምሰጉት ከሆነ፣ የትግራይ ክልል ህዝባዊ ሃርነት ብሎ የተነሳው ሃይል ፣ የዛሬ 50 አመት በባዳዎች ሴራ ከጠነሰሰው ጦስ ጋር ተያያዥነት አለው። በዚህ ሁኔታ ያች ክልል ከቀጠለች ነገ “ተገንጥላ ሃገር ለመሆን” የፌደራል ስርአትን ወይም ስምምነትን የሚትከተል አይመስልም።
ይህንን ትኩሳት አስመልክተው የቀድሞ ፌደረሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ምልከታ እንድምታ መመልከት በቅ ነው።

ይመልከቱ፣ Take a look

Please follow and like us:

By Eyasu Esayas

Entrepreneur, Writer, Business advocate and Teacher. Nice to have every soul on board. Eyasu do adore the HUMAN Nature. Join the Wonderful Team.

Leave a Reply

RSS
Follow by Email
Twitter
YouTube
Pinterest
LinkedIn
LinkedIn
Share
Instagram
Telegram
WhatsApp