የውጭ ጉዳይ ሚንስትር አቶ ጌዱ አንዳርጋቸው ፣ የግብጽ አስተሳሰብ በ21ኛው ክ/ዘመን ላይ የማይሆን ነው ብለውታል።

ግብጽ የአባይ ውሃ ብቻዋን መጠቀም እንጅ ማንም እንዳይነካብኝ የሚል ስሜት ይዛ ለድርድር መራቅረቡዋ በጎ ሃሳባችንን እንዳይቀበሉ እንዳደረጋቸውም አክለው ተናግረዋል።

የኢትዮጵያ ህዝብ የተያዘውን የህዳሴ ግድብ የልማት ዕቅድ በብርታት መቀጠል እንደሚገባንም በአጽንኦት ገልጸዋል።

https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=3023504817735719&id=100002286906214&sfnsn=mo

Advertisements
Advertisements
Advertisements
Please follow and like us:

By Eyasu Esayas

Entrepreneur, Writer, Business advocate and Teacher. Nice to have every soul on board. Eyasu do adore the HUMAN Nature. Join the Wonderful Team.

Leave a Reply

RSS
Follow by Email
Twitter
YouTube
Pinterest
LinkedIn
LinkedIn
Share
Instagram
Telegram
WhatsApp