የግብጽ አቋም በአባይ ግድብ ዙሪያ ምንም ፋይዳ ያለው ድርድር እንዳልሆነ ታውቋል

የውጭ ጉዳይ ሚንስትር አቶ ጌዱ አንዳርጋቸው ፣ የግብጽ አስተሳሰብ በ21ኛው ክ/ዘመን ላይ የማይሆን ነው ብለውታል።

ግብጽ የአባይ ውሃ ብቻዋን መጠቀም እንጅ ማንም እንዳይነካብኝ የሚል ስሜት ይዛ ለድርድር መራቅረቡዋ በጎ ሃሳባችንን እንዳይቀበሉ እንዳደረጋቸውም አክለው ተናግረዋል።

የኢትዮጵያ ህዝብ የተያዘውን የህዳሴ ግድብ የልማት ዕቅድ በብርታት መቀጠል እንደሚገባንም በአጽንኦት ገልጸዋል።

https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=3023504817735719&id=100002286906214&sfnsn=mo

Advertisements
Advertisements
Advertisements

Say Something