የስዳማ ህዝብ ጨካኙን አውሬ፣ ከሃዲ ጁንታ የህወሃት አሸባሪ ቡድን በቃችሁ ብለዋል።
የሃገራችንን ኢትዮጵያ ሰላም በደማችን ዋጋ እናመጣለን፣ የጠላትም ክንድ እንሰብራለን ብለዋል።

የጽንፈኛው የህወሓት ቡድን በሰሜን እዝ መከላከያ ሰራዊት ላይ የሰነዘረውን ጥቃት ተከትሎ መንግስት የማያዳግም እርምጃ በመውሰድ የሕግ የበላይነትን እያስከበረ ይገኛል፡፡ 

የጁንታው ቡድን እየተወሰደበት ባለው እርምጃ በተስፋ መቁረጥ ውስጥ ሆኖ የንጹሐንን ሕይወት እየቀጠፈ መሆኑ ይታወቃል፡፡

አዋሳ ላይ የተካሄደው የስዳማ ህዝብ የህወሃት (TPLF) አሸባሪዎችን ለፍርድ የማቅረብ ጥሪና የመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ።

የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ጁንታውን ድባቅ መትቶ ወንጀለኞችን ለሕግ ለማቅረብ እያደረገ ያለውን ተጋድሎ ሕዝቡ ደም በመለገስ፣ የዓይነትና የገንዘብ ድጋፍ በማድረግ አጋርነቱን እያረጋገጠ ይገኛል፡፡ 

. ለመሆኑ ይህ ሕዝባዊ ድጋፍ ተጠናክሮ እንዲቀጥል እርስዎ ምን አስተዋጽኦ እያበረከቱ ነው?

አዋሳ ላይ የተካሄደው የስዳማ ህዝብ የህወሃት (TPLF) አሸባሪዎችን ለፍርድ የማቅረብ ጥሪና የመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ።

. የጽንፈኛውን ቡድን ዓላማ ለማስፈፀም የሚንቀሳቀሱ ግለሰቦች ሊፈጥሩት የሚችሉትን ጥቃት ለመከላከል እንዲቻል ሕብረሰተሰቡ ከጸጥታ አካላት ጋር በመሆን የአካባቢውን ሰላምና መረጋጋት እንዲያስጠብቅ ምን ሚና ሊኖረው ይገባል ይላሉ?

አብራችሁን ስለሆናችሁ ደስተኞች ነን!

By Eyasu Esayas

Entrepreneur, Writer, Business advocate and Teacher. Nice to have every soul on board. Eyasu do adore the HUMAN Nature. Join the Wonderful Team.

Say Something